Telegram Group & Telegram Channel
➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/tw/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share



tg-me.com/Thequorachannel/11040
Create:
Last Update:

➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/tw/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share

BY Doctors Online 🇪🇹





Share with your friend now:
tg-me.com/Thequorachannel/11040

View MORE
Open in Telegram


Doctors Online 🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.Doctors Online 🇪🇹 from tw


Telegram Doctors Online 🇪🇹
FROM USA